loading
የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ ከ600 በላይ የልዩ ሀይል ፖሊሶችን እያስመረቀ ነው::

አዲስ አበባ፣ጥር 06፣ 2013 የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ ከ600 በላይ የልዩ ሀይል ፖሊሶችን እያስመረቀ ነው:: የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ በዛሬው እለት ከ600 በላይ የልዩ ሀይል ፖሊሶችን እያስመረቀ ነው፡፡ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ የደቡብ ፖሊስ ኮሌጅን ጎብኝተዋል፡፡ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ እና በእርሳቸው የተመራው ልዑክ የኮሌጁን ልዩ ልዩ የስራ ክፍሎች ተዘዋውሮ ጎብኝቷል፡፡

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *