loading
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ወደ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ሴራሊዮን አቀኑ

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ወደ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ሴራሊዮን አቀኑ

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሴራሊዮን ጉብኝታቸውን የሚያደርጉት ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ቀናት ነው።

ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚጠቁመው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉብኝቱን የሚያካሂዱት ከሴራሊዮን ፕሬዚዳንት ጁልየስ ማዳቢዩ በተደረገላቸው ግብዣ መሰረት ነው ተብሏል።

በጉብኝቱ ወቅት ሁለቱ ባለስልጣናት የሴራሊዮን እና ኢትዮጵያን ወዳጅነት ሊያጠናክር የሚችል ምክክር በማድረግ የመግባቢያ ስምምነት ይፈራረማሉ ተብሎ ይጠበቃል።

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *