loading
ለኢህአዴግ ጉባዔ በሀዋሳ ዝግጅቱ ተጠናቋል

አርትስ 22/01/2011

ነገ ጠዋት” አገራዊ አንድነት ለሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል ለሚጀመረው 11ኛው የኢህዴግ ጉባዔ በቂ ዝግጅት መደረጉን የገለፁት አቶ ፍቃዱ ተሰማ የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚና የጉባዔው አዘጋጅ ኮሚቴ ናቸው።

በመጪዎቹ 3 ቀናት ከሚወያይባቸው ጉዳዮች መካከል በ10ኛው ድርጅታዊ ጉባዔ የተቀመጡ አቅጣጫዎች እና ሌሎችም ጉዳዮች ላይ ይወያያል። በጉባዔው ላይ ከ 2ሺህ በላይ ሰው ሲሳተፍ 1ሺዎቹ በድምፅ የሚሳተፉ ሲሆን ቀሪዎቹ እንግዶች ናቸው።

 

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *